የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሮን እና የስኮትላንዳዊው ተቀዳሚ ሚኒስትር አሌክስ ሳልሞንድ በ2014 የስኮትላንድ ነፃነት ላይ ህዝበ ውሳኔ ለማካሄድ ስምምነት መፈራረማቸውን ለንደን ሰኞ አስታወቀ።
በካሜሮን እና በሳልሞንድ መካከል በስኮትላንድ ዋና ከተማ ኤድንበርግ ያደረጉትን ንግግር ተከትሎ “የህዝበ ውሳኔው ስምምነት ተፈርሟል” ሲሉ የካሜሮን ዳውንንግ ስትሪት መኖሪያ ቃል አቀባይ ለኤኤፍፒ ተናግረዋል።
(አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ)



